"በመትከል ማንሰራራት"
የየማነ ብርሀን 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት ከኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መረሃ ግብር ላይ ተሳትፎ አድርጓል።
ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም
#በመትከል_ማንሰራራት
#ኮልፌ_ሐምሌ_24
#dhaabun_bayyanachuu
#Renewal_Through_Planting
የኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የክፍለ ከተማው ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገነነ ዘውዴን ጨምሮ የትምህርት ቤት ር/መምህራንና መምህራን፣ተማሪዎች እና የአስተዳደር ሰራተኞችተሳታፊ ሁነዋል።
.